tirsdag 24. september 2013

ሰማያዊ ፓርቲና በፖሊስ የተገታው ሰላማዊ ሰልፉ፣

ሰማያዊ ፓርቲ ፣ በአቅዱ መሠረት ፣ ትናንት በመስቀል አደባባይ ሊያካሂደው የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ በፖሊስ እርምጃ መደናቀፉ ተነገረ።
0,,17107279_303,00
ሁኔታውን የተከታተለው ዘጋቢአችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር እንደገለጸው፤ ሰልፈኞቹ፤ ወደ መስቀል አደባባይ እንዳይኼዱ በፖሊስ በመከልከላቸው፤ ሰልፉ የተከናወነው በፓርቲው ጽ/ቤት ግቢ ነበር።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ተክሌ የኋላ

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar