torsdag 31. oktober 2013

ሰርካለም ፋሲል እጅግ ልብ የሚነካ ደብዳቤ እስር ቤት ለሚገኘው እስክንድር ነጋ በድምጽ ላከች።

የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ባለቤት ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል ከ3ወራት ዝምታ በኋል ተነፈሰች። እጅግ ልብ የሚነካው የሰርካለም መልዕክት ዛሬ በኢሳት ሬዲዮ ላይ ታገኙታላችሁ። በ3 የደህንነት ሃይሎች መሃል አዲስ አበባ ላይ የታፈኑት የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ብሄራዊ ምክር ቤት አባል አቶ አበበ አካሉ መናገር የማልፈልገውን ፈጸሙብኝ ይላሉ። ለባሌቤቴም ለልጆቼም አልተናገርኩም። ሆድ ይፍጀው! አሉ። ምን ይሆን?

aaa

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar