mandag 7. oktober 2013

ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ አዲስ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት በመሆን ተመረጡ

Mulatu teshome
ፓርላማው በዛሬው ውሎው አዲሱን የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት አሳወቀ። ፕሬዝደንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ክዚህ በፊት በነበሩት አመታት አንዴ ሲሾሙት ሲያወርዱት የነበረ ሲሆን ባሁኑ ሰአት ለቀጣዩ 6 አመታት ኢትዮጵያን በፕሬዝዳንትነት እንዲያገለግሉ ተሾመዋል::

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar