torsdag 13. mars 2014

የሴቶች ንቁ ተሳትፎ ጉሌህ ሚና ይኖረዋሌ።

         በአንድ ሃገር የፖሇቲካ ሇውጥ ሇማምጣት የህዝብ ሙለ ተሳትፎ  አስፈሊጊነቱ አጠያያቂ አይዯሇም። ከህብረተሰቡ ክፈሌ ዯግሞ የሴቶች ንቁ ተሳትፎ  ጉሌህ ሚና ይኖረዋሌ። በሃገራችንም ይህን ከጥንት እስካሁን በተግባር እያያየነው እንገኛሇን።የንግስት ሳባ፤ የንግስት እላኒ፤የእቴጌ ጣይቱ፤በአስራዘጠኝ ስሌሳዎቹ የፊውዲሌ ስርአት ግርሰሳ የነበረ የሴቶች ተሳትፎ በአጠቃሊይ ሴቶች  ሇሃገራችን  ያዯጉረትን ንቁ ተሳትፎ ያሳያሌ።በላሊ በኩሌ ዯግሞ በ አምባገነን ስርዓቶች በከፍተኛ ሁኔታ ከሚጠቁ የህብረተሰብ ክፍልች በአብዛኛው ሴቶች ናቸው።በአሁኑ ሰአትም በሃገራችን ያሇው ዘረኛ እና ጨቋኝ መንግስትንም በከፍተኛ ሁኔታ ከሚያስጠይቁት እና ከሚያስኮንኑት አንደይ ይኸው በሴቶች ሊይ የሚያዯርሰው ሌክ ያጣ ጥቃት ነው።ይህንንም እውነታ ሃገር በቀሌ እና የውጭ ሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች አያሳወቁ ይገኛለ። በተግባርም እያየነው ነው። ሇምሳላ ያህሌ በአገዛዙ መሌካም አስተዲዯር እጦት የተነሳ በተፈጠረ የኑሮ አስከፊነት ወዯ አረብ ሃገር እየተሰዯደ በባርነት የሚገዙ እና ወዯረከሰ ስራ የሚሰማሩበት ሁኔታ፤በሃገር ውስጥም ገና በሇጋ እድሜያቸው ጀምሮ ገሊቸውን ሸጠው ኑሮን ሇማሸነፍ መውጣታቸው፤በየእስር ቤቱ በአምባገነኑ መንግስት ወታዯሮች እና ፖሉሶች የሚዯርስባቸው የመዯፈር ጥቃት፤ ሇነጻነት እና ሇመብት በመቆማቸው እና በመጻፋቸው እነ ብርቱካን ሚዯቅሳ ርዩተአሇም አሰፋ አጠቃሊይ ሁኔታ ስንመሇከት በሃገራችን ያሇውን የሴቶች ጥቃት እና እንግሌት ጥሌቀቱን እና ስፋቱን እናይበታሇን።ሇዚህ እና በአጠቃሊይሇዝብ ችግሮች ተጠያቂ የሆነው ይህ ጸረህዝብ እና ጸረኢትዮጰያ መንግስት ይህንንም ሇማስተባበሌ  ዱሞክራሲ እና በሌማት ሇህዝብ ማጃጃያነት እንዯሚጠበቅበት የሴቶችን መብቷ አስከብራሇሁ አስከብሬያሇሁ እያሇ ከጽሁፍ ባሊሇፈ ሇማጃጃያነት እየተጠቀመበት ይገኛሌ።
         እነዚህን እና ላልችን ስንመሇከት በአንድ በኩሌ በቁርጠኝነት እና በብሌሃት የተካኑ ሴቶች እንዲሎት ከትንት ጀምሮ ያሇውታሪካችን እስካሁን እንዯቀጠሇ እንማርበታሇን።በላሊ በኩሌ የታሊሊቆቻችንን ፈሇግ በመከተሌ በአሁን ሰአት ያሇውን ችግር ትኩረት ሰትተን እንድናየው ያስገድዯናሌከሴቶች መብትም አሌፈን በአጠቃሊይ የሃገራችን እና የህዝባችንን ችግር ማሇትም ኢትዮጵያችን እንዯ ኢትዮጵያ እንድትቀጥሌ፤በህዝባችን እየተቀመረ ያሇውን የእርስ በእርስ ግችት፤የአንድ ዘር የበሊይነት፤አባቶቻችን ዯማቸውን እና ህይወታቸም የገበሩሇት መሬታቸን ሇባእዲን እጅግ በረከሰ ዋጋ መቸብቸብ አሌፎም ሇጎረቤት ሇፖሇቲካ ጥቅም ሲባሌ ብቻ ሇጎረቤት ሃገሮች አሳሌፎ መስጠት፤የህዝባችን የኑሮ ሰቆቃ፤የመናገር የመጻፍ መብት ማጣት በመገንዘብ ያሇውን ዘረኛ እና አምባገነን መንግስት እኩይ ሴራ በማወቅ እና ሇሇውጥ በሚዯረገው ትግሌ እንዯ ጥንቶቹ ሴቶች ከህብረተሰቡ ጎን በመቆም ሌንሳተፍበት ይገባሌ።ሃገራችን ኢትዮጵያ ከመቼውም ጊዜ በበሇጠ እርዲታ ያሻታሌ እና እኛ ሴቶችም ፈጥነን እንድረስሊት።ይህ ዯግሞ እናቶቻችን እና እህቶቻችን ሇሃገራችን የከፈለትን መስዋዕትነትሇመጠበቅ የጣለብንንም አዯራ እንዲንበሊ ይረዲናሌ።ሃገራችንንም ከገባችበት አዘቅት ያወጣሌናሌ።  
 ኢትዮጲያ በክብር ሇዘሊሇም ትኑር!!!  

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar