ሰባት ዓመት እንዳይማሩ ሰባ ዓመት ይደናቆሩ እንደተባለው ዛሬ ድርጅቶችና በፖሊቲካው መድረክ አለን ቁጠሩን የሚሉ ቡድኖች በፈሉበት ወቅት ካለፈው ትግልና መስዋዕትነት ተመክሮን መቅሰሙ ከብዶ ስህተቶችን መደጋገሙ ሰፍኗል። የዚህ ስህተት ዓይነታ መለያው ደግሞ ገና ሀ ብለው መቦደን ወይም መደራጀት ሲጀምሩ በሀገራችን በዘመናዊ የፖለቲካ ድርጅትነት የመጀመሪያው ሆኖ ስንት ተመክሮ የቀሰመውንና ዛሬም ህልውናውን ጠብቆ ያለውን ኢሕአፓን ማጥቃትና መወንጀልን አምርረው ይያያዙታል። ድርጅት ሲሉ ድርጅት ስንል በሚል በተደጋጋሚ የተቸን ቢሆንም ዛሬ ባለንበት ተጨባጭ ሁኔታ ደግሞ ኢሕአፓን ልዩ ያደረጉትን መሠረታዊ ይዘቶችና ተግባሮች፤ አቅዋሞችና መርሆዎች መጥቀስ እንፈልጋለን ።
Read more: http://www.ethiolion.com/Pdf/07062013Demo_Sene2005.pdf
Source: EPRP.com
Read more: http://www.ethiolion.com/Pdf/07062013Demo_Sene2005.pdf
Source: EPRP.com
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar