tirsdag 10. desember 2013

ታላቅ ሰላማዊ ሰልፍ ጥሪ ጀርመን ነዋሪ ለሆናችሁ ኢትዮጵያውያን በሙሉ !!!!

December 10, 2013

የሰልፉ አላማ

በጀርመን ፓርላማ በኩል ይህን በኢትዮጵያውያን ላይ የተፈጸመ ኢሰባአዊ ድርጊት ወደ አውሮፓ ህብረት እንዲሁም ወደ ተባበሩት መንግስታት እንዲደርስ ከፍተኛ የዲፕሎማቲክ እና የሕዝብ ድጋፍ ለማግኘት ለሰባአዊ መብት የምንቆረቆር በሙሉ በዚህ ሰልፍ ላይ ተገኝተን የተገደሉትን የተደፈሩትን ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ እንታደጋቸው ያስችለን ዘንድ በጀርመን ነዋሪ ለሆናችሁ ኢትዮጵያውያን በሙሉ በአክብሮት ጥሪ እናደርጋለን ::

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚቴ በጀርመን!!

Protest in German

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar