DECEMBER 24, 2013 LEAVE A COMMENT
በአዲስ አበባ በቦሌ ክፍለ ከተማ በመድሐኔዓለም ቤተክርስትያን ጀርባ ቤቶችና የመንገድ ሱቆች እየፈረሱ በመሆኑ ጉዳት የደረሰባቸው ነዋሪዎች በቂ ጊዜ ሳይሰጠን ተፈናቀልን ሲሉ ያማርራሉ።
በአዲስ አበባ በቦሌ ክፍለ ከተማ በመድሐኔዓለም ቤተክርስትያን ጀርባ ቤቶችና የመንገድ ሱቆች እየፈረሱ በመሆኑ ጉዳት የደረሰባቸው ነዋሪዎች በቂ ጊዜ ሳይሰጠን ተፈናቀልን ሲሉ ያማርራሉ። ተፈናቃዮቹ በቁጥር ወደ 570 እንደሚጠጉም ተገልጿል። የነዋሪዎቹን ቅሬታ ተከትሎ የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ የሚመለከታቸውን የመንግስት አካላት ለማነጋገር ያደረገው ጥረት እንዳልተሳካ ገልጿል። ጌታቸው ተፈናቃዮቹንና አቤቱታ ያሰሙበትን የፖለቲካ ድርጅት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅትን በማነጋገር የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሮልናል።
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar